Dilla University STEM Center
Announcement

ለ2017 የክረምት STEM ተማሪዎች በሙሉ፣

ለ2017 የክረምት STEM ተማሪዎች በሙሉ፣

ለ2017 STEM ክረምት ተማሪዎች በሙሉ፣

STEM ክረምት ስልጠና ነሐሴ 26, 2017 እንደሚጠናቀቅ እና የማጠቃለያ ፈተና ነሐሴ 27 እና 28,2017 እንደሚሰጥ እሳወቅንን፥ የማጠቃለያ የሽኝት ፕሮግራማችን ደግሞ ጳጉሜ 01, 2017 የሚካሄድ መሆኑን እየገለፅን፣ ለፈተናው አስፈላጊውን ዝግጅት እንድታደርጉ አጥብቀን እናሳስባለን።


ማሳሰቢያ፥

ያለ በቂ ምክንያት ፈተና የማይወስድ ወይም ስልጠናውን የሚያቋርጥ ማንኛውም ተማሪ፣ ወደፊት በማዕከላችን በሚዘጋጁ ፕሮግራሞች ላይ እንደማይሳተፍ እናሳውቃለን።

 

የSTEM ማዕከል

Back to News